1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአካባቢ ምርጫ በኢትዮጵያ

እሑድ፣ ሚያዝያ 6 2005

የአዲስ አበባ ምክር ቤቶችና የአካባቢ ምርጫ መራጮች ዛሬ ድምፅ ሲሰጡ ዉለዋል። ዛሪ የጀመረዉ የኢትዮጵያ አራተኛ ዙር የአካባቢ የአዲስ አበባ እና የድሪደዋ ከተሞች አስተዳደር ምክር ቤቶች ምርጫ በቀጣይ ማጠቃለያ ልክ የዛሪ ሳምንት የሚከናወን መሆኑ ተነግሮአል።

https://p.dw.com/p/18Fiz
1.Runde Lokalwahl Äthiopien Sululta 14.04.13 Autor/Copyright: Getachew Tedla H/Giorgis DW Korroepondent 2013
ምስል DW

በዛሪዉ የመጀመርያ ፈረቃ ምርጫ በአዲስ አበባ የነበረዉን ሂደት የተከታተለዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገብረ እግዚአብሄር፤ እንዲሁም የሱሉልታን አካባቢ የምርጫ ሂደት የተከታተለዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ ዘገባ አድርሰዉልናል።

በሌላ በኩል ዛሪ በተካሄደዉ የክፍለ ከተማና የከተማ አስተዳደር ምርጫ ከሰላሳ አንድ ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ድምፅን ለመስጠት መመዝገቡን የሀገሪቱ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁ የሚታወስ ነዉ። ዛሪ ከቀትር በኃላ ዘጠኝ ሰዓት ግድም ላይ የምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ነጋ ዱፊን በስልክ አግኝተን ስለምርጫዉ አጠቃላይ ሂደት ጠይቀናቸዉ ነበር።

አዜብ ታደሰ

መስፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ