1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ሕብረት ወታደራዊ ዘመቻ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 11 2007

የሕብረቱ አባል ሐገራት የዉጪና የመከላከያ ሚንስትሮች ትናንት ባሳለፉት ዉሳኔ መሠረት ጠቅላይ ዕዙን ሮም-ኢጣሊያ ያደረገ ባሕር ሐይል በቅርቡ ይመሠረታል።

https://p.dw.com/p/1FSkR
ምስል Bundeswerhr/PAO Mittelmeer/dpa

የአዉሮጳ ሕብረት ሥደተኞችን በሜድትራኒያን ባሕር በኩል ወደ አዉሮጳ ለማስገባት የሚሞክሩ ሥደተኛ አዘዋዋሪዎችን የሚመታ የባሕር ጦር ሊያዘምት ነዉ።የሕብረቱ አባል ሐገራት የዉጪና የመከላከያ ሚንስትሮች ትናንት ባሳለፉት ዉሳኔ መሠረት ጠቅላይ ዕዙን ሮም-ኢጣሊያ ያደረገ ባሕር ሐይል በቅርቡ ይመሠረታል።ሚንስትሮቹ በነደፉት ዕቅድ መሠረት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤትን ይሁንታ እንዳገኘ ጦሩ እርምጃ ይወስዳል።የመብት ተሟጋችና የስደተኞች ተቆርቋሪዎች ግን የሕብረቱን የሐይል እርምጃ ዕቅድ አጥብቀዉ ተቃዉመዋል። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ