1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረት የሙስና ዘገባ

ረቡዕ፣ ጥር 28 2006

የአዉሮጳ ኅብረት በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነዉን የሙስና ዘገባ ሰሞኑን ብራስልስ ላይ ይፋ አድርጓል።

https://p.dw.com/p/1B3FB
ምስል dpa

በ28 አባል ሃገራት ያለዉን የሙስና ሁኔታ ያጠናቀረዉ ይህ የኅብረቱ ኮሚሽና ጥናታዊ ዘገባ ሙስና በአዉሮጳ ኅብረትም እየተስፋፋ በመሄድ ላይ መሆኑን አመልክቷል። በዚህ ምክንያትም የኅብረቱ አባል ሃገራት በዓመት አንድ መቶ ሃያ ቢሊዮን ዩሮ በሙስና እንደሚያጡ አስታዉቋል።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ