1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ፀረ ሽብር እንቅስቃሴ

ማክሰኞ፣ ጥር 12 2007

ከአስር ቀናት በፊት በፓሪስ ፈረንሳይ አክራሪ እስላማዊ አሸባሪዎች ጥቃት ፈፅመዉ 17 ሰዎችን ከገደሉ ወዲህ የአዉሮጳ መንግሥታት በሽብርተኝነትና አሸባሪዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ለመዉሰድ የሚያስችላቸዉን ስልት መንደፋቸዉን እያስታወቁ ነዉ።

https://p.dw.com/p/1ENLP
EU Außenministerrat 19.01.2015 Brüssel
ምስል Reuters/Y. Herman

በአሁኑ ወቅት ጠበቅ ባለ የፀጥታ ቁጥጥር ሥር በምትገኘዉ ብራስልስ ትናንት የተካሄደዉ የአዉሮጳ ኅብረት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባም ይህንኑ በአዉሮጳ የሰፈነዉን የሽብር ስጋትና መከላከያዉን በሚመለከት በጥልቀት ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል። በዉሳኔያቸዉም ፀረ ሽብር እንቅስቃሴዉ እዚሁ አዉሮጳ ብቻ ሳይሆን የአረብ እና የአፍሪቃ ሃገራትንናም ያካተተና ከመንግሥታቱ ጋ በትብብር እንዲሆን የሚለዉ ይገኝበታል። የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ