1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ፊልም ፊስቲቫል በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ሰኔ 13 2005
https://p.dw.com/p/18tfx

በአዲስ አበባ በሚገኙ አራት የአዉሮጳ አገራት የባህል ተቋማት ዉስጥ፤ ግንቦት 26 የጀመረዉ፤የአዉሮጳ የፊልም ፊስቲቫል፤ እስከ ፊታችን ሰኞ ሰኔ 10 ድረስ ይቀጥላል። በዚህ ፊስቲቫል የተለያዩ የአዉሮጳ ሀገር ፊልሞች ከመታየታቸዉም በላይ፤ የተለያዩ አዉደ ጥናቶችም በመደረግ ላይ ናቸዉ። ፊልም ምስል ብቻ ሀገርን ባህልን ማንነትን እና ፍላጎትን በቀላል ማስተዋወቅ የሚችል፤ ታላቅ መሳርያ በመሆኑ በሀገራችን ለፊልም ሥራ እድገት የሚደረገዉ ድጋፍ መጠንከር እና መበረታታት አለበት ያሉንን በለቱ ቅንብራችን ቃለ ምልልስ የሰጡን ተሳታፊዎች በሙሉ በዶቼ ቬለ ሥም እናመሰግናለን። ያድምጡ!

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ