1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮፓ የስደተኞች ቀዉስ ጉባኤ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 4 2008

የአዉሮጳ ኅብረት መሪዎች የሁለት ቀን ጉባኤ ዛሬ ማምሻዉን ብራስልስ ላይ ይካሄዳል። የ28ንቱ አባል ሃገራት መሪዎች ስብሰባ ትኩረት ሰጥቶ የሚወያየዉ ኅብረቱን እያስጨነቀ ባለዉ ፤

https://p.dw.com/p/1Goyg
Angela Merkel Ankunft Brüssel Belgien EU Treffen Versammlung
ምስል picture-alliance/dpa/S. Lecocq

[No title]

የስደተኞች ቀዉስ እና እየተወሳሰበ በመጣዉ የሶሪያ ችግር ላይ እንደሚሆን የስብሰባዉ መርሃግብር ያስረዳል። ካለፈዉ ጥር ወር ወዲህ ብቻ 600 ሺህ ስደተኞች ወደአዉሮጳ መግባታቸዉ ተገልጿል። እስከሚቀጥለዉ ጥር ድረስም ቁጥራቸዉ ጨምሮ 1,5 ሚሊየን ይደርሳል እየተባለ ነዉ።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ