የአውሮጳ ህብረት እና ለፓኪስታን ያቀረበው ርዳታ11 ነሐሴ 2002ማክሰኞ፣ ነሐሴ 11 2002የአውሮጳ ህብረት ለፓኪስታን የጎርፍ አደጋ ሰለባዎች እስካሁን በቂ ርዳታ አላቀረበው ተብሎ እየተወቀሰ ነው።https://p.dw.com/p/OpVNተጎጂዎቹ እርዳታ ሲሻሙምስል APማስታወቂያ ህብረቱ እስካሁን ያሰባሰበው ገንዘብ አርባ ሚልዮን ዩሮ ብቻ ነው። ይሁንና የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ቃል አቀባይ ፌራን ታርዳሌስ ኤስፑኒ እንደሚሉት፡ ህብረቱ የሚቻለውን ሁሉ እያደረገ ነው። ይልማ ኃይለሚካኤል አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ