የአውሮጳ ኅብረት ኢትዮጵያን ለማገዝ ፈቃደኛ መሆኑን ገለጸ
ዓርብ፣ የካቲት 1 2011ማስታወቂያ
የአውሮጳ ኅብረት በግብርና ውጤቶች ማቀነባበሪያዎች ግንባታ፣ በሥራ ፈጠራ እና በዘላቂ ልማት ረገድ ኢትዮጵያን ለማገዝ ፍላጎት እንዳለው የኅብረቱ የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ኔፈን ሚሚካ አስታወቁ። ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮጳ ኅብረት የዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኮሚሽነር ኔፈን ሚሚካ ጋር በዛሬው ዕለት ተገናኝተው ተወያይተዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
እሸቴ በቀለ
ኂሩት መለሰ