1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ህብረት የመሬዎች ጉባኤ እና ሊቢያ

ዓርብ፣ መጋቢት 16 2003

ብራሰልስ ቤልጅየም ትናንት የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬም በወቅታዊ ዓለም ዓቀፍ እና ክፍለ ዓለማዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየቷዋል ።

https://p.dw.com/p/RCl2
ምስል dapd

መሪዎቹ በትናንቱ ጉባኤያቸው በህብረቱ አንገብጋቢ ችግሮችና በሊቢያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መክረው ውሳኔ አሳልፈዋል ። ዛሬ ደግሞ በጃፓኑ አደጋ መንስኤ የአቶም ኃይል ማመንጫዎቻቸውን ደህንነት አስተማማኝ በሚያደርጉበት መንገድ ላይ ተነጋግረዋል ። መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ስለተወያዩባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ና ስላሳለፉዋቸው ውሳኔዎች የብራሰልሱን ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴን ሂሩት መለሰ በሰልክ አነጋግራዋለች ።

ገበያው ንጉሴ

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ