1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ፓርላማ ምርጫ ውጤት ያስከተለው ቅሬታ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 19 2006

ባለፈው እሁድ በ 28 ቱ የአውሮፓው ሕብረት አባል ሃገራት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ፣በአንዳንድ ሃገሮች፤ መራጩ ህዝብ ፣ በሥልጣን ላይ ያሉትን ፓርቲዎች ለማስጠንቀቅ የወሰደው እርምጃ ተደርጎ ሲወሰድ ፤ ከዚያ የባሰ መዘዝ ይኖረዋል

https://p.dw.com/p/1C7r4
ምስል Frederick Florin/AFP/Getty Images

የሚል ሥጋት ያላቸውም አልታጡም። በጀርመን ፤ የአውሮፓውን ሕብረት በጥርጣሬ የሚመለከተው « ኤ ኤፍ ዲ» በአውሮፓ ፓርላማ ውስጥ ለመወከል የሚያስችል ውጤት ቢያገኝም፣ በፈረንሳይና በብሪታንያ የታየው ዓይነት ጀርመንን የሚያሳስብ ሁኔታ አይደለም የተፈጠረው። ፈረንሳይንና ብሪታንያን በመሳሰሉ አገሮች የታየው አዝማሚያ ፣ በሕብረቱ ላይ ምን ያስከትል ይሆን?

ይልማ ኃ/ሚካኤል

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ