የአውሮፓ ፓርላማ ሽልማትና ልዩ ትኩረት የተሰጠው የጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅ ጉዳይ፣
ሰኞ፣ ጥቅምት 16 2002ማስታወቂያ
ኦሌግ ኤርሎቭ ሰርጌይ ኮራሌቭና ሎድሚላ አሌክሴየቫ በድርጅቱና በሩሲያ በሚገኙ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ግለሰቦች ስም የሽልማቱ አሸናፊዎች መሆናቸው ተነግሯል። በዚሁ የተሸላሚዎች ምርጫ ላይ ስሙ ገንኖ የተነሣው ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅ መሆኑ አልታበለም ። እ ጎ አ ከ 2004 ዓ ም አንስቶ ለዚህ በትውልድ ኤርትራዊ በዜግነት እስዊድናዊ ለሆነው ጋዜጠኛ ጠንክሮ የሚሟገት ንቅናቄ መኖሩ የታወቀ ነው ። ከብራሰልስ ገበያው ንጉሤ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል።
ገበያው ንጉሤ/ ተክሌ የኋላ/አርያም ተክሌ