የአደራ መንግሥት እንዲቋቋም ጥሪ መቅረቡ
ዓርብ፣ ነሐሴ 9 2006ማስታወቂያ
የድርጅቱ ሊቀመንበር በኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ይመጣል የሚል እምነት ካለ እያንዳንዱ ፓርቲ የየራሱን አማራጭ ይዞ መቅረብ እንደሚኖርበት በማመልከት፤ የእሳቸዉ ፓርቲ የአደራ መንግሥት ተቋቁሞ በገዢዉ ፓርቲና በተቃዋሚዎች መካከል እርቅ ወርዶ ምርጫ ቢካሄድ ይበጃል የሚል መሆኑን አመልክተዋል። ከአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ