1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአደራ መንግሥት እንዲቋቋም ጥሪ መቅረቡ

ዓርብ፣ ነሐሴ 9 2006

ከፖለቲካ ተቃዋሞች ጎራ የኢትዮጵያ አንድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ኢአዴድ፤ ከመጪዉ የ2007ዓ,ም ብሄራዊ ምርጫ በፊት በተቃዋሚዎችና በኢአዴህ መካከል የተዉጣጣ ጊዜያዊ የአደራ መንግሥት እንዲቋቋም ጥሪ አቀረበ።

https://p.dw.com/p/1CvVk
Karte Äthiopien englisch

የድርጅቱ ሊቀመንበር በኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ይመጣል የሚል እምነት ካለ እያንዳንዱ ፓርቲ የየራሱን አማራጭ ይዞ መቅረብ እንደሚኖርበት በማመልከት፤ የእሳቸዉ ፓርቲ የአደራ መንግሥት ተቋቁሞ በገዢዉ ፓርቲና በተቃዋሚዎች መካከል እርቅ ወርዶ ምርጫ ቢካሄድ ይበጃል የሚል መሆኑን አመልክተዋል። ከአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ