1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዲስ አበባና የተለያዩ ከተሞች የሙስሊሞች ዉሎ

ዓርብ፣ ኅዳር 14 2005

በአርብ ስግደት ላይ የተገኙ ሙስሊሞች ዛሬም እንደ ሳምንቱ ተቃውሞ እንዳላሰሙ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን አስታውቋል ። ሆኖም ዘጋቢያችን እንዳለው ኢሉባቡር ውስጥ በአንድ መስጊድ ጠንካራ ተቃውሞ የተሰማ ሲሆን በጅማም ሙስሊሞች የታሰሩት ይፈቱ ሲሉ ጠይቀዋል ።

https://p.dw.com/p/16p0S
Muslime feiern das Ende des Ramadans im Nationalstadium von Addis Abeba, Äthiopien Copyright: Getachew Tedla/DW, 19.08.2012, Addis Abeba, Äthiopien
ምስል DW/Tedla Getachew

በአዲስ አበባ የአንዋር መስጊድ በአርብ ስግደት ላይ የተገኙ ሙስሊሞች ዛሬም እንደ ሳምንቱ ተቃውሞ እንዳላሰሙ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን አስታውቋል ። ሆኖም ዘጋቢያችን  እንዳለው ኢሉባቡር ውስጥ በአንድ መስጊድ ጠንካራ ተቃውሞ የተሰማ ሲሆን በጅማም ሙስሊሞች የታሰሩት ይፈቱ ሲሉ ጠይቀዋል ። ዛሬ በተለያዩ የኢትዮጲያ ከተሞች የሙስሊሞች ውሎ ምን ይመስል እንደነበር የአዲስ አበባውን ወኪላችንን ዮሐንስ ገብረን እግዚ አብሄርን ስቱድዮ ከመግባቱ በፊት በስልክ አነጋግሬዋለሁ ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ