የአዳማ አዲስ አበባ የፍጥነት መንገድ አገልግሎት12 መስከረም 2007ሰኞ፣ መስከረም 12 2007ከአምስት ወራት ገደማ በፊት የተመረቀው የአዳማ አዲስ አበባ የፍጥነት መንገድ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ አንድ ሳምንት ሆነው። አዲሱ መንገድ የባለአሽከርካሪዎችን ጊዜ መቆጠብ ማስቻሉንተገልጋዮች በደስታ ገልጸዋል።https://p.dw.com/p/1DH6hምስል DW/Y. Gebre-Egziabherማስታወቂያ ዶይቸ ቬለ ያነጋገራቸው የአዳማ አዲስ አበባ የፍጥነት መንገድ ተገልጋዮች እንዳስታወቁት፣ ካሁን ቀደም በተጨናነቀው አሮጌ መንገድ እስከ ሁለት ሰዓት ይወስድባቸው የነበረውን አሁን በ40 ደቂቃ መጓዝ ችለዋል። ይሁንና፣ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ለመንገዱ አገልግሎት የሚከፈለው ዋጋ ተወዶዋል ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄር አርያም ተክሌ