1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአድዋ ድል መታሰቢያ

ዓርብ፣ የካቲት 23 2004

116ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ተከብሯል። የዓድዋው ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሣይሆን ለመላው ጥቁር ሕዝብ መኩሪያና የነጻነት ትግል አርአያ ለመሆን መብቃቱ የሚታወቅ ነው።

https://p.dw.com/p/14DKW
Hamburger Forscher: Palast der Königin von Saba entdeckt Ansicht eines Palastes in Aksum-"Dungur" in Äthiopien aus dem Jahr 600-640 nach Christus (Foto vom März 2008). Darunter befindet sich nach den Forschungsergebnissen des Hamburger Archäologen Helmut Ziegert der Palast der Königin von Saba und ihres Sohnes Menelik aus dem 10. Jahrhundert vor Christi. Seit Jahrhunderten bringen Archäologen antike Ruinen mit der Geschichte um die Königin von Saba in Verbindung. Foto: Helmut Ziegert dpa/lno (ACHTUNG: Abdruck nur im Zusammenhang mit der aktuellen Berichterstattung - zu dpa 0606) +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture-alliance/ dpa

116ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ተከብሯል። የዓድዋው ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሣይሆን ለመላው ጥቁር ሕዝብ መኩሪያና የነጻነት ትግል አርአያ ለመሆን መብቃቱ የሚታወቅ ነው። በዓሉ በአዲስ አበባው የአድዋ አደባባይ በይፋ ሲከበር በስፍራው የተገኘውወኪላችን ታድስ እንግዳው የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።------ኢትዮጵያዉያን አርበኞች የኢጣሊያንን ቅኝ ገዢ ጦር አድዋ ላይ ድል ያደረጉበት በዓል ዛሬ በመላዉ ኢትዮጵያ ተከብሮ ዋላ።ንጉሰ ነገስት አፄ ሚኒልክ የመሯቸዉ ኢትዮጵያዉን ጀግኖች ኢትዮጵያን የወረረ ጠላታቸዉን አድዋ ላይ መትተዉ አሳፍረዉ የመለሱት በ1888።የዛሬዉ አንድ መቶ አስራ-ስድስተኛዉ የድል በዓል በተለይ አዲስ አበባ ዉስጥ በተለያዩ ሥነ-ሥነ ሥርዓቶች ነዉ የተከበረዉ።በበአሉ ላይ የተካፈሉ አባት አርበኞች እንዳሉት ግን የኑሮ ዉድነት የጡረታ ሕወታቸዉን መራር አድርጎባቸዋል።

ታደሰ እንግዳው

ነጋሽ መሐመድ
መሥፍን መኮንን
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ