የአፄ ምኒልክ የፀሎት መፀሐፍ9 ግንቦት 2002ሰኞ፣ ግንቦት 9 2002አሜሪካዊው የክርስትና ዕምነት ፕሮፌሰር ፣ የአፄ ምኒልክን የፀሎት መፀሐፍ መዝሙረ ዳዊት አግኝተው ለኢትዮጵያ ሊያስረክቡ ነው ።https://p.dw.com/p/NPzPምስል APማስታወቂያ ፕሬፌሰር ስቲቭ ዴልማተር የኢትዮጵያን ሃይማኖታዊ ጥራዞች ከያሉበት እየፈለጉ በዘመናዊ የዲጂታል ቅጅ ለታሪክ እንዲቀመጡ በማድረግ ይታወቃሉ ። እስካሁንም ከ 900 በላይ የኢትዮጵያን ሃይማኖታዊ ድርሳናት በዲጂታል መሣሪያ ቀርፀው ለታሪክ አስቀምጠዋል ። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ አዘጋጅቶታል ። አበበ ፈለቀ ፣ ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሐመድ