1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረት ምክትል ኮሚሽነር ጋዜጣዊ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 2004

አሥረኛ የምሥረታ ዓመቱን በማክበር ላይ ያለው የአፍሪቃ ህብረት በሣምንቱ መጨረሻ የሚደረገው የህብረቱ ኮሚሽንነር ምርጫ የህብረቱን አባል ሀገራት መራሕያነ መንግሥት እና ርዕሳነ ብሔር ለሁለት በመክፈል በስራው ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጥሮዋል

https://p.dw.com/p/15Uws
Das neu erbaute Hauptquartier der der Afrikanischen Union (AU) in Addis Abeba, aufgenommen vor der offiziellen Eröffnung am Samstag (28.01.2012). Der 100 Meter hohe Turm mit angrenzendem Konferenzzentrum ist derzeit das höchste Gebäude der äthiopischen Hauptstadt. Hier wird am Sonntag und Montag das 18. Gipfeltreffen der Staatengemeinschaft abgehalten. Nach dreijähriger Bauzeit wurde das 200 Millionen Dollar (152 Millionen Euro) teure Projekt erst kürzlich fertiggestellt. Die Kosten für den vom chinesischen Tongji Design Institut entworfene Bau übernahm komplett die Regierung in Peking. Foto: Carola Frentzen dpa (zu dpa 0231 am 28.01.2012) +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል DW /Maya Dreyer

መባሉን የኮሚሽኑ ምክትል ኤራስቶስ ምዌንቻ  አስተባበሉ። የህብረቱ ኮሚሽን  ስራውን በስኬት እያከናወን መሆኑን ምዌንቻ ዛሬ የህብረቱ ኮሚሽነሮች በጠቅላላ በተገኙበት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አረጋግጠዋል።

ታደሰ እንግዳው 

አርያም ተክሌ