1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ልማት ስብሰባ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 13 2005

አፍሪቃዉያን የተፈጥሮ ሐብታቸዉን ፍትሐዊ በሆነ መንገድ እኩል በሚጠቀሙበት ሥልት ላይ የሚነጋገር ሥብሰባ ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ ተጀምሯል።

https://p.dw.com/p/16VJs
African Union in Addis Abeba, Ethiopia Bild: Autor/Copyright: Getachew Tedla HAILEGIORGIS( Äthiopien DW Korri.)
ምስል DW


የአፍሪቃ ልማት መድረክ (ADF በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ) የተሰኘዉ ስብስብ የሚያስተናብራቸዉ አባል ሐገራት ባለሥልጣናትና ባለሙያዎች በተለይ ሴቶችና ወጣቶች የምጣኔ ሐብቱ ተጠቃሚ በሚሆኑበት ሥልት ላይ ትኩረት ሰጥተዉ ይወያያሉ።ዛሬ የተጀመረዉ ስብሰባ እስከ መጪዉ ሐሙስ ይቀጥላል።ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገመቹ በቀለ
ነጋሽ መሀመድ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ