የአፍሪቃ ሕብረት ጉባዔ ዐበይት ውሳኔዎች
ሰኞ፣ ጥር 25 2007ማስታወቂያ
የበጀት ችግር ያለበት የክፍለ ዓለሙ ዋንኛ ድርጅት ፤ ከአይሮፕላን ቲኬትና ሆቴል ውስጥ የማደሪያ ክፍያ ፣ እንዲሁም በተንቀሳቃሽ ስልኮች ከሚላክ አጭጭር የጽሑፍ መልእክት (SMS) ቀረጥ በማስከፈል 2,5 ቢሊዮን ዶላር መደጎሚያ ለመሰብሰብ አቅዷል። በየአካባቢው ለተፈጠሩ ጦር አማዛዥ ውዝግቦች ፤ ለኢቦላና ለመሳሳሉ ችግሮች መላ ለመሻትም በጥሞና ነው የመከረው። የዶቸ ቨለ የአማርኛው ክፍል ሥራ አስኪያጅ ሉድገር ሻዶምስኪ በዚህ ርእስ ላይ አትቷል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ