የአፍሪቃ ኅብረት እና የጀርመን ስምምነት
ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 3 2007ማስታወቂያ
በአፍሪቃ የሣህል ግዛት በተባለው ሰፊ አካባቢ የነፍስ ወከፍ ጦር መሣሪያዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር እና የኅብረተሰቡን ደህንነት ለመጠበቅ የአፍሪቃ ኅብረት ከጀርመን መንግሥት ጋር አብረው እየሠሩ ናቸው። ውይይቱን በመከታተል እና በጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ጦር መሣሪያ ቁጥጥር መምሪያ ኃላፊ ቶማስ ጎይብልን በማነጋገር አዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል። አብረን እንከታተለው።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አዜብ ታደሰ