1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ኅብረት እና የጀርመን ስምምነት

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 3 2007

ጦር መሣሪያዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር ለኹለት ቀናት የዘለቀ ውይይት በአፍሪቃ ኅብረት ጽ/ቤት ተከናውኗል። በተጠናቀቀው ውይይት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች፣ የተባበሩት መንግሥታት ጽ/ቤቶች መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ የአካባቢው አባል ሃገራት ተወካዮች እና ተመራማሪዎች ተካፋይ ሆነዋል።

https://p.dw.com/p/1GTI2
Polizei in Mali
ምስል picture-alliance/dpa

[No title]

በአፍሪቃ የሣህል ግዛት በተባለው ሰፊ አካባቢ የነፍስ ወከፍ ጦር መሣሪያዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር እና የኅብረተሰቡን ደህንነት ለመጠበቅ የአፍሪቃ ኅብረት ከጀርመን መንግሥት ጋር አብረው እየሠሩ ናቸው። ውይይቱን በመከታተል እና በጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ጦር መሣሪያ ቁጥጥር መምሪያ ኃላፊ ቶማስ ጎይብልን በማነጋገር አዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል። አብረን እንከታተለው።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

አዜብ ታደሰ