የአፍሪቃ የሰላምና የደህንነት ምክር ቤትና ሶማልያ30 ታኅሣሥ 2002ዓርብ፣ ታኅሣሥ 30 2002የአፍሪቃ የሰላምና የደህንነት ምክር፣ ቤት በወቅቱ የሶማልያ ይዞታ ላይ መክሮ በዛሪዉ እለት የተለያዩ ጥሪዎችን አሳልፎአል።https://p.dw.com/p/LOzkማስታወቂያየሰላምና ደህንነት ምክር ቤቱ በሶማልያ ጉዳይ ላይ ዝርዝር ጥሪ ከማሳለፉ በፊት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሶማልያ ልዩ መልክተኛን አምባሳደር አህመድ ሁድ አብደላን ጨምሮ በተለያዩ ወገኖች የቀረቡ አስተያየቶችንና ዘገባዎች አድምጦአል። ታደሰ እንግዳዉ ዝርዝሩን ይዞአል። ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰነጋሽ መሃመድ