የአፍሪቃ የፊልም ድግስ በአዲስ አበባ29 ጥቅምት 2005ሐሙስ፣ ጥቅምት 29 2005ከለርስ ኦፍ ዘናይል በሚል ርዕስ ዓለም ዓቀፍ የአፍሪቃ የፊልም ድግስ ትናንት ማምሻዉን አዲስ አበባ ላይ በብሄራዊ ቴያትር ተከፍቷል።https://p.dw.com/p/16flrምስል derejeb/Fotoliaማስታወቂያ እስከ ህዳር 2 ቀን 2005ዓ,ም ድረስ በሚቆየዉ በዚህ በዓል ከ28 የአፍሪቃ ሀገሮች የመጡ በርካታ ፊልሞች ለዕይታ ይቀርባሉ። በአስር መስኮችም ሽልማቶች ይሰጣሉ። ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዘገባ ልኮልናል. ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ