የአፍጋኒስታን ፕሬዚደንት ድጋሚ መመረጥ ያስከተለው ክርክር25 ጥቅምት 2002ረቡዕ፣ ጥቅምት 25 2002የአፍጋኒስታን አስመራጭ ኮሚሽን ፕሬዚደንት ሀሚድ ካርዛይን ያለፈው ነሀሴ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሽናፊ ያለበት ድርጊት እያከራከረ ነው።https://p.dw.com/p/KOLxምስል APማስታወቂያኮሚሽኑ ይህን ውሳኔ የደረሰው ተፎካካሪያቸው አብዱላ አብዱላ ከሁለተኛው ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እንደማይሳተፉ ካስታወቁ በኋላ ነው። ላ,ብዱላህ እና ደጋፊዎቻቸው ይህንኑ ውሳኔ ህገወጥ ነው ሲሉ ተቃውመውታል። ራትቢል ሻቤል /ይልማ ኃይለሚካኤል/አርያም ተክሌ ነጋሽ መሐመድ