የኢራን የጅምላ ችሎት እና የአውሮጳ ህብረት ወቀሳ5 ነሐሴ 2001ማክሰኞ፣ ነሐሴ 5 2001በኢራን ባለፈው ሰኔ የተካሄደውን እና አህማዲ ኔዣድ ድጋሚ የተመረጡበትን ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት በመቃወም አደባባይ ከወጡት መካከልhttps://p.dw.com/p/J7oAኢራናዉያኑ ተከሳሾችምስል APማስታወቂያየኢራን መንግስት ካሰራቸው ሰሞኑን ወደአንድ መቶ በሚሆኑት ላይ ሰሞኑን ክስ ተመስርቶ ካለፉት ጥቂት ቀናት ወዲህ ችሎታቸው በጅምላ መታየት የጀመረበትን አሰራር የአውሮጳ ህብረት በጥብቅ ነቀፈ። የታሰሩት እንዲፈቱም ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥሪ አስተላልፎዋል። ገበያው ንጉሴ/አርያም ተክሌ/ሸዋዬ ለገሠ