የኢትዮጵያን ስቃይ በሪያድ እስር ቤት
ረቡዕ፣ ሰኔ 8 2003ማስታወቂያ
ኢትዮጵያውያኑ ጂዳ ለሚገኘው ወኪላችን እንደተናገሩት ሳውዲ አረቢያ ከገቡ በኃላ ተወካዮቻቸውም ሆነ አሰሪዎቻቸው ባለመቅረባቸው ከአውሮፕላን ማረፊያ በቀጥታ ወደ ሪያድ እሥር ቤት ተወስደዋል ። ኢትዮጵያውያንን ለሥራ በህጋዊ መንገድ ወደ ሳውዲ ከሚልኩ የአሰሪ ድርጅቶች የአንዱ ሃላፊ ለዴቼቬለ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያኑ በሪያድ ለተጠቀሰው ችግር የተዳረጉት በቅርቡ በወጣ አዲስ ህግ ምክንያት ነው ። ነብዩ ሲራክ ከጂዳ ዝርዝሩን ልኮልናል ።
ሂሩት መለሰ
ነብዩ ሲራክ