1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን ተቃውሞ በሽሜሲ

ሐሙስ፣ ጥር 1 2006

መኖሪያና የስራ ፈቃድ የሌላቸው ፣ በሀሃጅና ኡምራ ፣ እንዲሁም በባህር ገብተው ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎች ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ መንግስት ባደረገው ጥሪ እጃቸውን የሰጡ በርካቶች ናቸው። ኢትዮጵያውያን በሚገኙበት የሳዑዲ አረቢያ ሽሜሲ መጠለያ ውስጥ መጠነኛ ሁከት ተቀስቅሶ ነበር።

https://p.dw.com/p/1AoIP
ምስል Reuters/Faisal Al Nasser

መኖሪያና የስራ ፈቃድ የሌላቸው ፣ በሀሃጅና ኡምራ ፣ እንዲሁም በባህር ገብተው ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎች ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ መንግስት ባደረገው ጥሪ እጃቸውን የሰጡ በርካቶች ናቸው። ኢትዮጵያውያን በሚገኙበት የሳዑዲ አረቢያ ሽሜሲ መጠለያ ውስጥ መጠነኛ ሁከት ተቀስቅሶ ነበር።እጃቸውን ሰጥተው በሽሜሲ መጠለያ ከአንድ ወር ላላነሰ ለቆዩትና ሰነዳችሁ ተሟልቷል ለተባሉት አውሮፕላን ባለመቅረቡ እና ከ45 ኪሎ በላይ እቃ አይፈቀድም በመባሉ በተፈጠረ መጉላላት ከትናንት በስትያ ከቀትር በኋላ መጠነኛ ሁከት ቀስቅሶ እንደነበር ለመረዳት ተችሏል። የሣዑዲ አረቢያው ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ነብዩ ሲራክ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ