1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት

ዓርብ፣ ኅዳር 28 2005

መንግሥት ሕገ-መንግሥቱን ጥሶ በሐይማኖታዊ ጉዳያችን ጣልቃ ገብቷል የሚሉት ኢትዮጵያዉን ሙስሊሞችም ሕገ-መንግሥቱ እንዲከበር አበክረዉ እየጠየቁ ነዉ።የአዲስ አበባ ሙስሊሞች ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በተለይ የሐይማኖት ነፃነት የተደነገገበት አንቀፅ ሃያ-ሰባት መጣሱን አዉግዘዋል።

https://p.dw.com/p/16yLI
Muslime feiern das Ende des Ramadans im Nationalstadium von Addis Abeba, Äthiopien Copyright: Getachew Tedla/DW, 19.08.2012, Addis Abeba, Äthiopien
ምስል DW/Tedla Getachew

የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት የማስከባሩ ሐላፊነት ከሐገሪቱ መንግሥት ይልቅ የመብት፥ ነፃነት ተሟጋቾችና ሐላፊነት የሚሰማቸዉ ወጣቶች የመሆኑ እንቆቅልሽ ገሐድ እየወጣ ነዉ።ዞን-ዘጠኝ በሚል መጠሪያ የተደረጁ የድረ-ገፅ ወጣቶት ታዳሚዎች ሕገ-መንግሥቱ የፀደቀበትን አስራ-ስምተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ «ሕገ-መንግሥቱ ይከበር» የሚል ዘመቻ ትናንት ጀምረዋል።መንግሥት ሕገ-መንግሥቱን ጥሶ በሐይማኖታዊ ጉዳያችን ጣልቃ ገብቷል የሚሉት ኢትዮጵያዉን ሙስሊሞችም ሕገ-መንግሥቱ እንዲከበር አበክረዉ እየጠየቁ ነዉ።የአዲስ አበባ ሙስሊሞች ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በተለይ የሐይማኖት ነፃነት የተደነገገበት አንቀፅ ሃያ-ሰባት መጣሱን አዉግዘዋል።ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ-እግዚ አብሔር ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ዮሐንስ ገብረ-እግዚ አብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ