የኢትዮጵያ ሙስሊሞችና ሑዩማን ራይትስ ዋች
ሐሙስ፣ ነሐሴ 10 2004ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ሐይማኖታዊ ነፃነታቸዉ እንዲከበር በጠየቁ ሙስሊሞች ላይ የሚወስደዉን የሐይል እርምጃ እንዲያቆም ዓለም አቀፉ የሠብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሒዩማን ራይትስ ዋች በድጋሚ ጠየቀ።ድርጅቱ የኢትዮጵያ ፀጥታ አስከባሪዎች የወሰዱትን የሐይል እርምጃ አዉግዟልም። ድርጅቱ ባወጣዉ መግለጫዉ የኢትዮ̎ጵያ መንግሥት ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ያሰራቸዉን የሙስሊም መሪዎች አንድም ባስቸኳይ ለፍርድ እንዲያቀርብ፥ አለያም እንዲፈታ ጠይቋልም።የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።
አበበ ፈለቀ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ