1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቃዉሞ

ዓርብ፣ የካቲት 22 2005

ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።

https://p.dw.com/p/17ozx
Muslime feiern das Ende des Ramadans im Nationalstadium von Addis Abeba, Äthiopien Copyright: Getachew Tedla/DW, 19.08.2012, Addis Abeba, Äthiopien
ምስል DW/Tedla Getachew

የኢትዮጵያ መንግሥት ሙስሊሞችን ማዋከብ፥ መበደሉንና በሐይማኖታዊ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱን እንዲያቆም በተለያዩ የሐገሪቱ ከተሞች የሚኖሩ ሙስሊሞች ዛሬም በድጋሚ ጠየቁ።ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።የዛሬዉን ተቃዋሞ ከተከታተሉት ሁለቱን በስልክ አነጋግረናቸዋል።

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ