1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቃውሞ መታገድ

ዓርብ፣ ሐምሌ 26 2005

ፖሊስ ከዚሁ መስጊድ ፣ ሶላት ከመጀመሩ በፊት አንድ ምዕመን ከሶላቱ በኋላ ደግሞ ወደ 15 የሚሆኑ ምዕመናን ጊዜያዊ ማረፊያ ቤት ማሰሩን ፣ በአካባቢው እስከነበረበት ጊዜ ድረስ መመልከቱን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ተናግሯል ።

https://p.dw.com/p/19J3B
ምስል DW/Tedla Getachew

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሙስሊሞች በየሳምንቱ አርብ ከሶላት በኋላ የሚያካሂዱትን ተቃውሞ በከለከለ ማግስት ዛሬ በተለይ አዲስ አበባ በተለምዶ ፍልውሃ በሚባለው አካባቢ በሚገኘው መስጊድ ታቅዶ የነበረው ተቃውሞ ሳይካሄድ ቀረ ። ፖሊስ ከዚሁ መስጊድ ፣ ሶላት ከመጀመሩ በፊት አንድ ምዕመን ከሶላቱ በኋላ ደግሞ ወደ 15 የሚሆኑ ምዕመናን ጊዜያዊ ማረፊያ ቤት ማሰሩን ፣ በአካባቢው እስከነበረበት ጊዜ ድረስ መመልከቱን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ተናግሯል ። ዮሐንስን በስልክ አነጋግረነዋል ።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ