1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ስምምነት

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2006

ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ የጋሪዮሽ ስምምነቶች ተፈራረሙ። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና

https://p.dw.com/p/1Aaai
Dina Mufti Sprecher Außenminister Äthiopien
ምስል Getachew Tedla

ሙፍቲ እንዳስታወቁት፣ የተፈረሙት 13 ስምምነቶች በፀጥታ፣ በባንክ፣ በመንገዶች ፣ በሴቶች እና ሕፃናት እና በዓባይ ተፋሰሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው ። ስምምነቶቹ የሦስቱን ሀገራት ወዳጅነትን ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንዳደረሱ አምባሳደሩ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ