የኢትዮጵያ ሴት ነጋዴዎች ማህበራት ጥምረት18 መጋቢት 2002ቅዳሜ፣ መጋቢት 18 2002ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ.ም የሚደረገውን አጠቃላይ ምርጫ ሂደት እንዲከታተሉ በርካታ ሲቪክ ማህበረሰብ ቡድኖች በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ተመርጠዋል።https://p.dw.com/p/MfqCምስል picture alliance/kpaማስታወቂያከእነዚህ የምርጫ ታዛቢ ቡድኖች መካከል አንዱ የኢትዮጵያ ሴት ነጋዴዎች ማህበራት ጥምረት ነው። ጥምረቱ እንዴት እንደተመረጠና በዚህ ተግባሩም ምን እንደሚጠብቀው የጥምረቱ ፕሬዚደንት ወይዘሮ እንግዳዬ እሸቴ አስረድተዋል። አርያም ተክሌ