የኢትዮጵያ ቀይ መሥቀል ማህበር 80ኛ ዓመት29 ሚያዝያ 2007ሐሙስ፣ ሚያዝያ 29 2007የኢትዮጵያ ቀይ መሥቀል ማህበር 80ኛ ዓመቱን ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም በተለያዩ ዝግጅቶች በደመቀ ስነ ስርዓት አክብሮ ዋለ። ብዙዎች፣ የማህበሩ አባላት ጭምር ዕለቱን ደም በመለገስ አስበዋል።https://p.dw.com/p/1FMKCምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ ማህበሩ ለችግረኞች ምግብ፣ መድሀኒትን የመሳሰሉ መሠረታዊ ቁሳቁሶችን፣ ለስደተኞች ደግሞ መጠለያ እና አስፈላጊውን ርዳታ በማቅረብ በቀላሉ የማይገመት ድርሻ እያበረከተ ይገኛል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ