1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ቀይ መሥቀል ማህበር 80ኛ ዓመት

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 29 2007

የኢትዮጵያ ቀይ መሥቀል ማህበር 80ኛ ዓመቱን ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም በተለያዩ ዝግጅቶች በደመቀ ስነ ስርዓት አክብሮ ዋለ። ብዙዎች፣ የማህበሩ አባላት ጭምር ዕለቱን ደም በመለገስ አስበዋል።

https://p.dw.com/p/1FMKC
Jubiläum 80 Jahre Rotes Kreuz in Äthiopien
ምስል DW/G. Tedla

ማህበሩ ለችግረኞች ምግብ፣ መድሀኒትን የመሳሰሉ መሠረታዊ ቁሳቁሶችን፣ ለስደተኞች ደግሞ መጠለያ እና አስፈላጊውን ርዳታ በማቅረብ በቀላሉ የማይገመት ድርሻ እያበረከተ ይገኛል።


ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ