1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 23 2005

የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርሶች ከሀገር እንዳይወጡ በቅርስ ጥበቃ ረገድ መስሪያ ቤታቸዉ ከሌሎች ድርጅቶችና የመንግስት ተቋማት ጋር እየሰራ መሆኑን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን የህዝብና ዓለማቀፍ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ አቶ ፋንታ በየነ ለዶቼ ቬለ ገለጹ።

https://p.dw.com/p/19HM1
Kaiser Menelik II. Denkmal in Addis Abeba. Kaiesr von Shoa Thema :Denkmal von Kaiser Menelik Autor /Copyright Azeb Tadesse_DW Schlagwörter. Addis Abeba Menelik II
ምስል DW

ከኢትዮጵያ በህገ ወጥ መንገድ ቅርሶች እንዳይወጡ፤ ወደ ዉጭ የወጡትንም ለማስመለስ  የኢትዮጵያ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ምን እየሰራ ይገኛል፤ ስል የባለስልጣኑን የህዝብና ዓለማቀፍ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ አቶ ፋንታ በየነን ጠይቄ ነበር። አቶ ፋንታ በየነ፤ የኢትዮጵያ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን በህገ ወጥ መንገድ በዉጭ ሀገራት የሚገኙ ቅርሶችን ለማስመለስ ፤ በጥረት ላይ መሆኑን የገለጹልን አቶ ፋንታ በየነ መልስ በመስጠት ይጀምራሉ።

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ