1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫ ቦርድ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ጥር 5 2007

የውስጥ ችግሮቻቸውን ጉባኤ ጠርተው እንዲፈቱ ማሳሰቢያ ለሰጣቸው ለመኢአድና ለአንድነት ፓርቲዎች የተባሉትን እንዲያደርጉ ተጨማሪ ጊዜ እንደተሰጣቸው አስታውቋል ።

https://p.dw.com/p/1EJZu
Büro des National Electoral Board of Ethiopia NEBE
ምስል DW

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ከቀትር በኋላ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድን የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነትንና ሰማያዊ ፓርቲን የሚመለከት መግለጫ ሰጥቷል ። ቦርዱ በዚሁ መግለጫው የውስጥ ችግሮቻቸውን ጉባኤ ጠርተው እንዲፈቱ ማሳሰቢያ ለሰጣቸው ለመኢአድና ለአንድነት ፓርቲዎች የተባሉትን እንዲያደርጉ ተጨማሪ ጊዜ እንደተሰጣቸው አስታውቋል ። በዚሁ መግለጫ ይቅርታ የመጠየቂያ የጊዜ ገደብ ያስቀመጠለት ሰማያዊ ፓርቲ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠውም ገልጿል ። ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኘው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔርን ዝርዝሩን በስልክ ጠይቄው ነበር ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ