የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተመክሮ 22 ጥር 2005ረቡዕ፣ ጥር 22 2005«ከውድድሩ ወጥተናል፣ ሆኖም ሰፋ ያለ ተመክሮ አካብተናልና ፣ ከዚህ ልምድ በመነሣት የወደፊቱን ሂደት እንቀይሳለን» ። ይህን ያሉት ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ አቶ ሰውነት ቢሻው ናቸው። ከ 31 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አፍሪቃhttps://p.dw.com/p/17UiGምስል DW/H. Turunehማስታወቂያ የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ብቅ ያለውና በመጀመሪያ ዙር ተሸንፈው መውጣት ዕጣቸው ከሆነ 8 የአፍሪቃ ሃገራት ቡድኖች መካከል አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን፣ በደቡብ አፍሪቃ ስላሳየው እንቅሥቃሴ፤ ስለደጋፊዎቹም አስተዋጽዖ፤ ሃይማኖት ጥሩነህ ከደቡብ አፍሪቃ ፣ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራ ልካልናለች። ሃይማኖት ጥሩነህ ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ