1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች መታሠር

ረቡዕ፣ ነሐሴ 25 2003

የመድረክ የወቅቱ ሊቀመንበር ዶክተር ሞጋ ፊሪሳ ለዶቸ ቬለ እንደገለፁት ከታሰሩት የድርጅታቸዉ ባለሥልጣን አንዱ የተያዙት ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት አለሕ በሚል እንደሆነ የመንግሥት መገናኛ ዘዴዎች ዘግበዋል

https://p.dw.com/p/RjFh


የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ ባጭሩ) የተሰኘዉ የሐገሪቱ መንግሥት ዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ ሁለት ባለሥልጣናቱና ሌሎች ሰባት አባላቱ በመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች መታሠራቸዉን አስታወቀ።የመድረክ የወቅቱ ሊቀመንበር ዶክተር ሞጋ ፊሪሳ ለዶቸ ቬለ እንደገለፁት ከታሰሩት የድርጅታቸዉ ባለሥልጣን አንዱ የተያዙት ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት አለሕ በሚል እንደሆነ የመንግሥት መገናኛ ዘዴዎች ዘግበዋል።ሁለተኛዉ ባለሥልጣን ሥለታሰረቡት ምክንያት ግን መገናኛ ዘዴዎቹ የዘገቡት ነገር።ዶክተር ሞጋ እንዳሉት የተቀሩት ሰባቱ የድርጅቱ አባላት የተያዙት ደቡብ ኢትዮጱያ ዉስጥ ነዉ።ዶክተር ሞጋን ስቱዱዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አነጋግሬያቸዉ ነበር።

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ