የኢትዮጵያ ተቃውሞ፣ የ«ጌዜልሻፍት ፊውር በድሮተ ፈልከር» ደብዳቤ ለአውሮጳ ህብረት12 ነሐሴ 2008ሐሙስ፣ ነሐሴ 12 2008በኢትዮጵያ በሰሞኑ ተቃውሞ የታሰሩት እና የሞቱት ሰዎች ጉዳይ እንዲጣራ በመጠየቅ «ጌዜልሻፍት ፊውር በድሮተ ፈልከር» በሚል መጠሪያ የሚታወቀው የጀርመናውያኑ የውሁዳን ሕዝቦች መብት ተሟጋች ድርጅት ለአውሮጳ ህብረት ደብዳቤ ልኮዋል።https://p.dw.com/p/1Jl8Rማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio የጀርመናውያኑ ድርጅት ኃላፊ ኡልሪኽ ዴልዩስ ለኢትዮጵያ ብዙ የልማት ርዳታ አቅራቢ የሆነው የአውሮጳ ህብረት እና ባጠቃላይ ዓለም አቀፉ ማህበረ ሰብ የነዚህ የታሰሩት ተቃዋሚዎችን ጉዳይ ባጣዳፊ ሊያጣራ እንደሚገባ በደብዳቤአቸው አሳስበዋል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ኡልሪኽ ዴልዩስን አነጋግሮዋቸዋል። ይልማ ኃይለሚካኤል አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ