1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ በዓለም መድረክ

እሑድ፣ ታኅሣሥ 26 2007

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ዘላቂ ውጤት ያጣበት ምክንያቱ ምንድን ነው?ብሔራዊ ቡድኑ በዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ዘላቂ ውጤት ከራቀው ቆይቷል። በእርግጥ ቡድኑ እጎአ በ1962 ዓም የአፍሪቃ ዋንጫ አሸናፊ ለመሆን የበቃ ነበር።

https://p.dw.com/p/1EEur
ምስል DW/H. Turuneh

በምሥራቅ እና መካከለኛው አፍሪቃ ጨዋታዎችም ዋንጫ ለማግኘት ችሏል። ሆኖም ጠንካራ በሚባሉ የዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ የአፍሪቃ ዋንጫን ጨምሮ በዓለም አቀፍ መድረኮች ዘላቂ ውጤት ማግኘት ተስኖታል። የአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያን እንኳን ማለፍ የቻለው ባለፈው የአፍሪቃ ዋንጫ ከ31 ዓመታት በኋላ ነበር። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ዘላቂ ውጤት ያጣበት ምክንያቱ ምንድን ነው?

ማንተጋፍቶት ስለሺ

አዜብ ታደሰ