1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

(ኢዜማ) በመቐለ

እሑድ፣ መስከረም 4 2012

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በመቐለ ዛሬ ሕዝባዊ ስብሰባ ስያካሂድ ውሏል፡፡ በሕዝባዊ ስብሰባው የኢዜማ ምክትል መሪ አንዷለም አራጌ፣ የሺዋስ አስፋ እንዲሁም ሌሎች የፓርቲው አመራሮች ተገኝተው ከመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡

https://p.dw.com/p/3Pdry
EZEMA Party in Mekelle
ምስል DW/M. Haileselassie

(ኢዜማ) በመቐለ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በመቐለ ዛሬ ሕዝባዊ ስብሰባ ስያካሂድ ውሏል፡፡ በሕዝባዊ ስብሰባው «ውግዘት እና ዘለፋ» አስተናግደናል ያሉት የኢዜማ ምክትል መሪ አንዷለም አራጌ፣ይህም ከመጀመሪያው ዙር የጠበቁት እንደነበር ለ DW ተናግረዋል። ይሁንና የሺዋስ አስፋ እንዲሁም ሌሎች የፓርቲው አመራሮችም ተገኝተው  ፓርቲው ፕሮግራሙን አስተዋውቋል፣ ከውይይቱ ተሳታፊዎች ለቀረቡ የተለያዩ አስተያየቶችና ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥቷል፡፡

EZEMA Party in Mekelle
ምስል DW/M. Haileselassie

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ 

ልደት አበበ