(ኢዜማ) በመቐለ
እሑድ፣ መስከረም 4 2012ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በመቐለ ዛሬ ሕዝባዊ ስብሰባ ስያካሂድ ውሏል፡፡ በሕዝባዊ ስብሰባው «ውግዘት እና ዘለፋ» አስተናግደናል ያሉት የኢዜማ ምክትል መሪ አንዷለም አራጌ፣ይህም ከመጀመሪያው ዙር የጠበቁት እንደነበር ለ DW ተናግረዋል። ይሁንና የሺዋስ አስፋ እንዲሁም ሌሎች የፓርቲው አመራሮችም ተገኝተው ፓርቲው ፕሮግራሙን አስተዋውቋል፣ ከውይይቱ ተሳታፊዎች ለቀረቡ የተለያዩ አስተያየቶችና ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥቷል፡፡
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
ልደት አበበ