1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የሴቶች ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋጮች

ዓርብ፣ ጥር 18 2004

የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አንድ ቀን በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ተካፋይ እንሆናለን ብለው ያምናሉ። በግብፅ የነበራቸዉን ግጥሚያ አካሂደዉ ተመልሰዋል፤ ስለዚህኛዉና በሚመጣው ዕሁድ ስለሚኖራቸው ጨዋታ!

https://p.dw.com/p/13r6W
Kleinstes Fußballfeld der Welt. Die Strukturen des Fußballfeldes sind in Plexiglas auf Silizium ausgeführt. Die Bilder wurden mit Rasterelektronenmikroskopie (REM) aufgenommen.
ምስል TU Kaiserslautern

የአፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር እንደ ሌሎቹ ቀናት በጋቦን እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ቀጥሎ ሰንብቷል። ወቅቱ የእግር ኳስ ነውና የዛሬውም የወጣቶች ዝግጅት በእግር ኳስ ላይ ነው ያተኮረው

ተጫዋጮቹ በግብፅ የነበራቸዉን ግጥሚያ አካሂደዉ ተመልሰዋል፤ ስለዚህኛዉና በሚመጣው ዕሁድ ስለሚኖራቸው ጨዋታ አውግተውናል። ከቡድኑ ተጫዋቾች ፤ ከአሰልጣኛቸው እና ከዚህ በፊት በቡድኑ ትጫወት ከነበረች ወጣት ሴት ጋ ተነጋግረናል።

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሰ