1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፀረ-አሸባሪነት ሕግና ተቃዉሞዉ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 30 2001

ረቂቅ አዋጁ አሸባሪነትን በመዋጋት ሥም የመንግሥት ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን እንቅስቃሴ ለማገድ ያለመ ነዉ በሚል የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አለም አቀፍ የመብት ተሟጋቾች እንዲሻሻል ሲጠይቁ ነበር

https://p.dw.com/p/Ij5e
ምስል AP GraphicsBank/DW

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብዙ ሲያወዛግብ የነበረዉን የፀረ-ሽብር ረቂቅ አዋጅ ዛሬ በአብላጫ ድምፅ አፀደቀ።ረቂቅ አዋጁ አሸባሪነትን በመዋጋት ሥም የመንግሥት ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን እንቅስቃሴ ለማገድ ያለመ ነዉ በሚል የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አለም አቀፍ የመብት ተሟጋቾች እንዲሻሻል ሲጠይቁ ነበር።ዛሬ የፀደቀዉ አዋጅ ግን ብዙም መሻሻል አልተደረገበትም።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ እንደዘገበዉ የተቃዋሚ ፓርቲ እንደራሴዎች ደንቡን አጥብቀዉ ተቃዉመዉታል።

ታደሰ እንግዳዉ/ ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ