1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ውጥረት እና የመድረክ ጥሪ

ሰኞ፣ የካቲት 14 2008

በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚታየው ግጭት እየሰፋ መሄዱን የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ በምሕፃሩ፣ የ መድረክ መሪዎች አስታወቁ።

https://p.dw.com/p/1I01b
Äthiopien PK MEDREK und Blue party
ምስል DW/G. Tedla

[No title]

የሰው ህይወት እየጠፋ ላለበት ግጭት ከሕዝብ እና ከዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር በሚደረግ ምክክር መፍትሔ ሊፈለግለት እንደሚገባ የመድረክ መሪዎች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ