የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ውጥረት እና የመድረክ ጥሪ14 የካቲት 2008ሰኞ፣ የካቲት 14 2008በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚታየው ግጭት እየሰፋ መሄዱን የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ በምሕፃሩ፣ የ መድረክ መሪዎች አስታወቁ።https://p.dw.com/p/1I01bምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio የሰው ህይወት እየጠፋ ላለበት ግጭት ከሕዝብ እና ከዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር በሚደረግ ምክክር መፍትሔ ሊፈለግለት እንደሚገባ የመድረክ መሪዎች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ