1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ቴሌኮም አስተዳደር

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 24 2005

ኢትዮ ቴሌኮም ለሁለት ዓመታት ለፍራንስ ቴሌኮም ሰጥቶ የቆየዉን የአስተዳደር ሥራ ኃላፊነት የሥራ ዉል በሀገር ዉስጥ ባለሙያዎች መቀየሩን ዛሬ አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/17CcA
ምስል Alex Kalmbach - Fotolia.com

መስሪያ ቤቱ ዛሬ በሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የስራ ዉል ተሰጥቶት የቆየዉ የዉጭ ድርጅት በስልጠና፤ ስልቱን ዘመናዊ በማድግና አግልግሎት በማዳረስ ረገድ የሚጠበቅበትን በማከናወኑ ሊሸለም እንደሚገባዉ ማመልከቱን በስፍራዉ የተገኘዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ገልፆልናል። የቴኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎች ዛሬም የሚያነሷቸዉ ችግሮች መኖራቸዉን ድርጅቱ በማመንም ይሻሻላሉ የሚል ተስፋ ሰጥቷል። ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሞ ስለጋዜጣዊ መግለጫዉ ፍሬ ሃሳብና የተነሱ ጉዳዮችን እንዲገልፅልን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ