1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ቴሌኮም አገልግሎትና ሥሞታዉ

ዓርብ፣ ሐምሌ 1 2003

የኢትዮጵያን የሥልክ አገልግሎት በብቸኝነት የሚቆጣጠረዉ ኢትዮ-ቴሌኮም ደንበኞቹ ሳያዉቁና ሳይፈቅዱ አምስት መቶ ብር እያስከፈላቸዉ ነዉ የሚለዉን ወቀሳ አስተባበለ።

https://p.dw.com/p/RYjc
ምስል Samsung

ኩባንያዉ ከደንበኞቹ ካርድ ላይ አምስት መቶ ብር እየቀነሰ ሚሊኒየም ለተሰኘዉ ግድብ ማሠሪያ ያዉለዉለዋል ተብሎ በሰፊዉ እየተወቀሰ ነዉ።ኩባንያዉ ወቀሳዉን አልተቀበለዉም።ደንበኞቹ የገዘቱትን የመጠቀሚያ ጊዜ ያለደንበኞቹ ፍቃድ መቀነሱን ግን ኩባንያዉ አምኗል።ታደሠ እንግዳዉ አጭር ዘገባ አለዉ።

ታደሠ እንግዳዉ

ነጋሸ መሀመድ

ሸዋዮ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ