1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ እስራኤላዉያን ህይወት

እሑድ፣ ታኅሣሥ 13 2006

ኢትዮጵያዉያን እስራኤላዉያን ለዘመናት ወደናፈቋት እስራኤል በብዛት መሄድ ከጀመሩ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ሆኗል። እስከዛሬም ወደመቶ ሰላሳ ሺህ የሚበልጡ እስራኤል እንደገቡ ይታመናል።

https://p.dw.com/p/1AeN4
ምስል Getty Images

ዛሬም ከኢትዮጵያ ወደዚያም ለመሻገር ተራቸዉን የሚጠብቁት ቁጥራቸዉ ቀላል አይደለም። ያም ሆኖ እዚያ የደረሱት በተለያዩ ምክንያቶች ከቀሪዉ አይሁድ እስራኤላዊ ጋ ተዋህዶ ለመኖር መቸገራቸዉ፤ አድሎም እንደሚገጥማቸዉ ይሰማል። ኢትዮጵያዉያን እስራኤላዉያኑ ችግሩን ይፋ አዉጥተዉ መፍትሄ ስለማፈላለጋቸዉ፤ ለመብታቸዉ መከበርም ስለሚያደርጉት ጥረት የሚባል የለም። ዶቼ ቬለ ሶስት እንግዶች ጋብዞ በእስራኤል የኢትዮ እስራኤላዉያኑን የኑሮ ሁኔታ የተመለከተ ዉይይት አካሂዷል።

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ