1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢዴፓ መግለጫ

ዓርብ፣ ኅዳር 2 2009

የኢትዮጵያዉያን ዲሞክራስያዊ ፓርቲ «ኢዴፓ» በኢትዮጵያ የሚታየዉን የፖለቲካ ዉጥረት ተከትሎ ጠንካራ የመንግሥት ተቃዋሚ ለመሆን ዝግጅት ላይ መሆኑን ፓርቲዉ ገለፀ።

https://p.dw.com/p/2SZea
20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

 
ፓርቲዉ ባሰራጨዉ የጽሑፍ መግለጫ ሊያደርገዉ የተዘጋጀዉ ጠቅላላ ጉባዔን ያራዘመዉ ለስድስት ወራት መሆኑን የገለፀዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የፓርቲዉ የድርጅታዊ ጉዳዮች ኃላፊን አነጋግሮ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።  

አዜብ ታደሰ 
ነጋሽ መሐመድ   

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ