የኤሌክትሪክ ችግር በአፋር30 ሐምሌ 2002ዓርብ፣ ሐምሌ 30 2002በአፋር አካባቢ የኤሌክትሪክ ኃይል አለመኖር ኑሯቸዉን እንዳናጋ የአካባቢዉ ኗሪዎች ይናገራሉ።https://p.dw.com/p/Oe9Kምስል www.BilderBox.comማስታወቂያ እንደኗሪዎቹ ገለፃ በአንዳንድ አካባቢ ኤሌክቲሪክ የሚኖረዉ ከረዥም ቀናት በአንዱ ሲሆን በሌሎች አካባቢ ደግሞ 24ሰዓት መብራት አይጠፋም። ይህም ኗሪዎች አካባቢያቸዉን እየለቀቁ ወደሌሎች ከተሞች እንዲሄዱ እያደረገ ነዉ። ችግሩን በመጥቀስ የሚመለከተዉን ክፍል በማነጋገር ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዘገባ ልኮልናል። ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ