የኤርትራና ሱዳን ስደተኞች እጣ
ረቡዕ፣ ነሐሴ 8 2005ማስታወቂያ
የሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠዉ ወደአዉሮጳ ለመዝለቅ የሞከሩት አራት ነፍሰጡሮች፤ የአምስት ወር ጨቅላ ሕጻንና አንድ የቆሰለ ሰዉን ጨምሮ አንድ መቶ ሁለት ስደተኞችን የጫነችዉን አሮጌ ጀልባ የሞልታ መንግስት ወደመጣችበት ለመመለስ ሲወስን የጣሊያን መንግስት በተቃራኒዉ ወደግዛቱ እንዲገቡ አድርጓል። የስደተኞቹን ነፍስ የታደገችዉ በአንድ የግሪክ መርከበኛ የምትመራ ሰላሚስ የተሰኘች መርከብ መሆኗን የሮሙ ወኪላችን ተኽለእዝጊ ገብረኢየሱስ በላከልን ዘገባ ጠቅሷል። አሁን ስደተኞቹ በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ቀጣይ እጣፈንታቸዉስ፤ ተኽለእዝሂ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ተኽለእዝጊ ገብረኢየሱስ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ