1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ«ኤ ኤን ሲ» አባላት እና የተሀድሶ ጥያቄአቸው

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 1 2008

በደቡብ አፍሪቃ ተቀናቃኝ የገዢው ብሔረተኞች አፍሪቃውያን እንቅስቃሴ፣ በምህፃሩ የ«ኤ ኤን ሲ» ቡድኖች በሀገሪቱ የተሀድሶ ለውጥ እንዲያደርግ በፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ መንግሥት ላይ ግፊታቸውን አጠናከሩ።

https://p.dw.com/p/1Jwec
Südafrika Proteste vor ANC Zentrale in Johannesburg
ምስል Reuters/S. Sibeko

ተቃውሞ የወጡት ደቡብ አፍሪቃውያን ትናንት በጆሀንስበርግ ከተማ በሚገኘው የፓርቲው ጽህፈት ቤት ደጃፍ ተቃውሞ በማካሄድ ፕሬዚደንቱ እና ባለስልጣኖቻቸው ስልጣን እንዲለቁም ጠይቀዋል።


መላኩ አየለ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ